تحديثات ذات صلة
عرض 5/5 عنصر
2026-04-24 17:25
29.3K
1.2K
**የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
**
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በሌላ በኩል ፦
- የሬሜዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም
- የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም
- የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) ከሃምሌ 29 እስከ ሃምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም
- የመሰረታዊ የንባብና የስሌት ክህሎት ምዘና ጥናትና ምርምር መረጃ መሰብሰብ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ/ም ይሰጣል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሚያዚያ 16 ቀን 2018 ዓ.ም
@tikvahethiopia
2026-04-25 09:13
23K
1
የኮምፒውተር፣ የቢሮ ዕቃዎች እና የሞባይል ጥገናና ኔትዎርኪንግ (Computer, Office Machine and Mobile Maintenance and Networking) ስልጠና ምዝገባ ላይ ነን።
👉 ንድፈ ሀሳብን ከተግባር ጋር በማዛመድ የሚሰጥ ስልጠና
👉 የሶፍትዌር ላይ ጥገናን አካቶ የሚሰጥ
☎️ 0906777799 / 0906777755
**አድራሻ፦ ቁ.1:** ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ እና **ቁ.2:** መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
የበለጠ ይጠብቁ ...
💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥
Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute
❤
14
👍
2
👏
2
🙏
2
🥰
4
2026-04-25 09:14
23.2K
9
43
በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ያሉ ተማሪዎች ለ7ኛው ምርጫ የመራጭነት ምዝገባ ዛሬ ሚያዝያ 17/2018 ዓ.ም ተጀምሯል፡፡
የምዝገባ ጊዜ፦ **ከሚያዝያ 17-24/2018 ዓ.ም **
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ፖርታል 👇
**https://uni.mirchaye.nebe.org.et**
ምዝገባውን ለማከናወን ምን ያስፈልጋል?
➫ በሚገኙበት ዩኒቨርሲቲ ኔትዎርክ ላይ መሆን፣
➫ ስልክ፣ ኮምፒውተር ወይም ላፕቶፕ፣
➫ ብሔራዊ መታወቂያ፣
➫ ብሔራዊ መታወቂያ ሲያወጡ የወጣበት የስልክ ቁጥር፡፡
**@tikvahuniversity**
❤
23
👎
1
2026-04-25 09:14
28.5K
63
**ተማሪዎች የመራጭነት ምዝገባ እንዴት ማድረግ ይችላሉ?**
➫ የመመዝገቢያ ፖርታሉ **https://uni.mirchaye.nebe.org.et** ላይ ይግቡ፣
➫ በሚመጣላችሁ ገፅ ላይ ቋንቋ ይምረጡ፣
➫ በፋይዳ አማካኝነት ወደ መለያ የሚለውን ይጫኑ፣
➫ **16** አኃዝ ያለውን የፋይዳ ቁጥር (FAN) ያስገቡ፣
➫ ከፋይዳ በስልካችሁ የሚላከውን ባለ **6** አኃዝ የአንድ ጊዜ ማረጋገጫ ቁጥር (OTP) ያስገቡ፣
➫ ከፋይዳ ያገኛችሁት መረጃ ትክክል ከሆነ "ይቀጥሉ” የሚለውን በመጫን “መገለጫዎን ይጨርሱ'' በሚለው ገፅ ውስጥ ስም፣ የአባት ስም፣ የአያት ስም በማስገባት በአካባቢው የሥራ ቋንቋ ትመዘግባላችሁ፡፡
➫ የአካል ጉዳት ካለ ከዝርዝሩ በመምረጥ “ያስገቡ” የሚለውን በመጫን ቋሚ የመራጭነት መታወቂያችሁን ታገኛላችሁ፡፡ ይህ መታወቂያ ቋሚ የመራጭነት መታወቂያችሁ ሲሆን መታወቂያችሁን በ
❤
38
👎
28
👏
3
2026-04-25 09:17
30.2K
42
180
የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17-20/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል፡፡
በርካታ የሪሚዲያል ተፈታኝ ተማሪዎች የዒድ አል አደሃ በዓልን በመጥቀስ አስተያየት አድርሳችሁናል።
ይሁን እንጂ ረዕቡ ግንቦት 19/2018 ዓ.ም የኢድ አል አደሃ በዓል በመሆኑ በዕለቱ ፈተና እንደማይሰጥ አገልግሎቱ አያይዞ ገልጿል፡፡
**@tikvahuniversity**
❤
135
👍
19
👎
127
😱
2
🥰
7